MITGLIEDSANTRAG (የኣባልነት ማመልክቻ) 

ቀይ ኮከብ  * ያለባቸው መረጃዎች ብቻ ናቸው ግዴታ መሞላት ያለባቸው

Antragsteller (አመልካች):
Anrede (መጥሪያ):
Titell (ማእረግ):
Vorname (ስም):
Nachname (ያባት ስም):

Adresse (አድራሻ):
Straße (መንገድ):
PLZ (ዚፕ ኮድ):
Ort (ከተማ):
Telefon (ስልክ):
E-Mail (ኢ-ሜይል):

 

Ich beantrage die Mitgliedschaft beim Verein "BETESEB - Äthiopier und Freunde Äthiopiens e.V.". Nach ca. einem halben Jahr ab Antragsstellung entscheidet der Vorstand über die Aufnahme als ordentliches Mitglied und teilt mir seine Entscheidung schriftlich mit. Meine persönlichen Daten stelle ich nur für die Mitgliederdatenbank zur Verfügung. (እኔ "ቤተሰብ - ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ማህበር" ውስጥ አባል ለመሆን አመልክታለሁ፡፡ ማመልከቻው ከገባ ከስድስት ወር ያህል ጊዜ በኋላ፣ ቦርዱ ስለ አባል መሆኔ ወስኖ ውሳኔውን በጽሁፍ ያሳውቀኛል፡፡ የግል መረጃዎቼን ለማህብሩ ውስጥ መጠቀሚያ ብቻ አቀርባለሁ፡፡)

Ich bestätige, von der Satzung des Vereins "BETESEB - Äthiopier und Freunde Äthiopiens e.V." Kenntnis genommen zu haben und erkenne diese an. ("ቤተሰብ - ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ማህበር" ህገ ደንብን አንብቤ እንደተቀበልኩ አረጋግጣለሁ።) 


Bemerkung (አስተያየት):
Spam-Schutz-Abfrage: : Bitte geben Sie die folgende Nummer ein:
የአይፈለጌ መልእክት መከላከያ፤ እባክዎ ላይ የሚታዩትን ቁጥሮች ሳጥኑ ውስጥ ይጻፉ